የደረጃ ሀ እና ለ ግብር ከፋዮች በሙሉ የሒሳብ መዝገብ ካላቀረቡ እንዳይስተናገዱ ተወሰነ
በዘጠኝ ወራት 9 ቢሊዮን ብር ገቢ መሰብሰቡ ተገልጿል ከመጪው በጀት ዓመት ጀምሮ የደረጃ ሀ እና ለ ግብር ከፋዮች በሙሉ የሒሳብ መዝገብ ካላቀረቡ እንዳይስተናገዱ የሚያስገድድ ውሳኔ መተላለፉን፣ የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ ገለጸ። የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ የኮሙዩኒኬሽን...
በዘጠኝ ወራት 9 ቢሊዮን ብር ገቢ መሰብሰቡ ተገልጿል ከመጪው በጀት ዓመት ጀምሮ የደረጃ ሀ እና ለ ግብር ከፋዮች በሙሉ የሒሳብ መዝገብ ካላቀረቡ እንዳይስተናገዱ የሚያስገድድ ውሳኔ መተላለፉን፣ የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ ገለጸ። የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ የኮሙዩኒኬሽን...