
የደቡብ ሱዳን ታጣቂዎች በጋምቤላ ክልል አንድ አካባቢን "መቆጣጠራቸው" እና የወረዳ አስተዳዳሪን ማቁሰላቸው ተገለጸ
የደቡብ ሱዳን ታጣቂዎች በጋምቤላ ክልል ላሬ ወረዳ ውስጥ የሚገኝ "ቢልኩን" የተባለ አካባቢን "መቆጣጠራቸውን" እና የላሬ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪን ማቁሰላቸውን ምንጮች ለቢቢሲ ተናገሩ። ታጣቂዎች ተቆጣጥረውታል የተባለው አካባቢ ነዋሪዎች ወደ ሌላ ከተማ እንደሸሹም ተገልጿል።
Read the full story