
ገቢዎች ሚኒስቴር ካለፈው ዓመት በ279 ቢሊዮን ብር ብልጫ ያለው ግብር ቢሰበሰብም በቂ አለመሆኑን ገለጸ
የገቢዎች ሚኒስቴር ባለፉት ዘጠኝ ወራት የሰበሰበው ገቢ ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የ279 ቢሊዮን ብር ብልጫ እንዳለው አስታውቀ። ይሁን እንጂ ሚኒስቴሩ አሁንም እየተሰበሰበ ያለው ገቢ "ከመንግሥት የወጪ ፍላጎት" አንጻር በቂ እንዳልሆነ ገልጿል።
Read the full story