
በምያንማር ታጣቂዎች እጅ ከሚገኙ ኢትዮጵያውያን መካከል 41 ያህሉ ወደ ሀገራቸው መመለስ ጀመሩ
በምያንማር ከሚገኙ የሳይበር ወንጀል ካምፖች ወጥተው በሀገሪቱ ታጣቂዎች እጅ ካሉ ኢትዮጵያውያን ውስጥ 41 ያህሉ ወደ ታይላንድ ተሻገሩ። አሁንም በታጣቂዎች እጅ ከሚገኙ ከ700 በላይ ኢትዮጵያውያን ውስጥ 300 ያህሉ በሁለት ሳምንት ወደ ሀገራቸው ይመለሳሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ በታይላንድ የሚገኙ ምንጮች ለቢቢሲ ተናግረዋል።
Read the full story