
የታሰሩት የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት አባል "በቅድመ ሁኔታ እንዲፈቱ" ስምምነት ተፈረመ
ላለፉት አራት ወራት በእስር ላይ የሚገኙት የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት አባል አቶ ዮሐንስ ተሰማ "ከእስር እንዲፈቱ" የሚያስችል ስምምነት በክልሉ መንግሥት እና በተቃዋሚው የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ቦዴፓ) መካከል መፈረሙ ተገለጸ።
Read the full story
ላለፉት አራት ወራት በእስር ላይ የሚገኙት የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት አባል አቶ ዮሐንስ ተሰማ "ከእስር እንዲፈቱ" የሚያስችል ስምምነት በክልሉ መንግሥት እና በተቃዋሚው የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ቦዴፓ) መካከል መፈረሙ ተገለጸ።
Read the full story