
ኢትዮጵያ ውስጥ "መገንጠልም፣ መጠቅለልም አይሠራም" - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ
ኢትዮጵያ ውስጥ ባሉ የፖለቲካ እንቅስቃሴዎች "መገንጠልም፣ መጠቅለልም" አይሠራም ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ። "ከሰሜን እስከ ደቡብ" ባለው የአገሪቱ ክፍሎች "ልገንጠል" በሚል የተደራጁ የፖለቲካ ፓርቲዎች እንዳሉ የገለጹት ዐቢይ፤ "አንዱም አገሩን አያውቅም" ሲሉ ተችተዋል።
Read the full story