
ምርጫ 97 ዘመናዊት ኢትዮጵያ ከገጠሟት አራት ታሪካዊ ዕድሎች አንዱ ነበር - ፕሮፌሰር መረራ
ኢትዮጵያ በዘመናዊ ታሪኳ ውስጥ በርካታ ለውጦች እና ነውጦች ውስጥ አልፋለች። በተለይ ከንጉሡ ሥርዓት መውደቅ ጀምሮ የተለያዩ መሠረታዊ ለውጦችን ማምጣት ይችሉ የነበሩ አጋጣሚዎች ተፈጥረው ሥር ሳይሰዱ ባክነዋል። ከእነዚህ መካከልም የዛሬ 20 ዓመት ተስፋ በሚሰጥ ሁኔታ ተጀምሮ በግጭት እና በደም መፋሰስ የተጠናቀቀው ምርጫ 97 አንዱ ነው። በዚህም ኢትዮጵያ፣ ሕዝቧ፣ ገዢው ፓርቲ እና ተቃዋሚዎች በጋራ መጎዳታቸውን ፕሮፌሰር መረራ በቁጭት ይናገራሉ።
Read the full story