
በድሬዳዋ ከተማ እና በሶማሌ ክልል "ሲንቀሳቀሱ የነበሩ" የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት "አመራር እና አባላት" መገደላቸው ተገለጸ
በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር እና በሶማሌ ክልል ሲንቀሳቀስ የነበረ የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ቡድን "አመራር እና አባላት የነበሩ 43" ግለሰቦች መገደላቸውን እንዲሁም ሌሎች "እንደተማረኩ" እና "እጅ እንደሰጡ" የምሥራቅ ኢትዮጵያ ጥምር የፀጥታ ግብረ ኃይል አስታወቀ።
Read the full story