
በመንግሥት ብቻ በነጻ ይሰጥ የነበረው የግብርና ኤክስቴንሽን አገልግሎት በክፍያ ሊሆን ነው
መንግሥት ለተጠቃሚዎች በነጻ ይሰጥ የነበረው የግብርና ኤክስቴንሽን አገልግሎት በክፍያ እንዲሆን እና የግል ዘርፍ ተዋንያን እንዲሳተፉበት የሚፈቅድ ረቂቅ አዋጅ ለተወካዮች ምክር ቤት ቀረበ። ባለፈው ሳምንት ማክሰኞ ግንቦት 19/2017 ዓ.ም. ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የቀረበው ረቂቅ "ባለብዙ ተዋንያን የግብርና ኤክስቴንሽን አገልግሎትና አስተዳደር" አዋጅ ይሰኛል።
Read the full story