
"ኢትዮጵያ ውስጥ ዕድገት ሳይሆን 'ሚራክል' ነው ያለው"- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ውስጥ በአሁኑ ወቅት እየታየ ያለው "ዕድገት ሳይሆን ሚራክል [ተዓምር] ነው" ሲሉ ተናገሩ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በተለያዩ ምጣኔ ኃብታዊ ጉዳዮች ላይ በተናገሩበት ቃለ ምልልሳቸው የሠራተኞች የደመወዝ ጥያቄን አንስተዋል።
Read the full story
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ውስጥ በአሁኑ ወቅት እየታየ ያለው "ዕድገት ሳይሆን ሚራክል [ተዓምር] ነው" ሲሉ ተናገሩ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በተለያዩ ምጣኔ ኃብታዊ ጉዳዮች ላይ በተናገሩበት ቃለ ምልልሳቸው የሠራተኞች የደመወዝ ጥያቄን አንስተዋል።
Read the full story