
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ስድስት ህጻናትን ጨምሮ ቢያንስ 16 ሰዎች በታጣቂዎች ተገደሉ
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ካማሺ ዞን ከኦሮሚያ ክልል ጋር በሚጎራበት ቀበሌ ታጣቂዎች ባደረሱት ጥቃት ስድስት ህጻናትን ጨምሮ ቢያንስ 16 ሰዎች መገደላቸውን እና 14 ሰዎች መቁሰላቸውን ነዋሪዎች እና አንድ የክልሉ ምክር ቤት አባል ተናገሩ።
Read the full story
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ካማሺ ዞን ከኦሮሚያ ክልል ጋር በሚጎራበት ቀበሌ ታጣቂዎች ባደረሱት ጥቃት ስድስት ህጻናትን ጨምሮ ቢያንስ 16 ሰዎች መገደላቸውን እና 14 ሰዎች መቁሰላቸውን ነዋሪዎች እና አንድ የክልሉ ምክር ቤት አባል ተናገሩ።
Read the full story