
ኢትዮጵያውያን ጉምቱ የሕክምና ባለሙያዎች ወደ ሩዋንዳ የሚፈልሱት ለምንድን ነው?
የካበተ ልምድ ያላቸው ኢትዮጵያውያን የሕክምና ባለሙያዎች በተለያዩ የአፍሪካ አገራት ተፈላጊ ናቸው። ከእነዚህም መካከል የምሥራቅ አፍሪካዋ ትንሽ አገር ሩዋንዳ ኢትዮጵያውያኑን በመሳብ አንዷ ለመሆን ችላለች። በአገሪቱ ከመንግሥት ተቋማት ጀምሮ በትላልቅ ሆስፒታሎች ውስጥ ጥቂት የማይባሉ ኢትዮጵያውያን ሐኪሞች በኃላፊነት ጭምር እየሠሩ ይገኛሉ። ታዲያ ኢትዮጵያውያኑን ሙያተኞች ወደ ሩዋንዳ የሚስባቸው ምን ይሆን?
Read the full story