
የትግራይ ኃይሎች "15 ኪሎ ሜትር ዘልቀው" ወደ አፋር ክልል መጋሌ ወረዳ ገብተዋል ሲሉ ዋና አስተዳዳሪው ከሰሱ
የአፋር ክልል መጋሌ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ፤ የትግራይ ኃይሎች በወረዳው ቶንሳ ቀበሌ ላይ "በከፈቱት ጥቃት"፤ "ወደ 15 ኪሎ ሜትር ዘልቀው" መግባታቸውን እና "ስድስት መንደሮችን" መቆጣጠራቸውን በመግለጽ ከሰሱ። የትግራይ ክልል ሰላም እና ፀጥታ ቢሮ በበኩሉ "የከፈትነው ጥቃትም ሆነ የተቆጣጠርነው መሬት የለም" ሲል ወንጀላውን አጣጥሏል።
Read the full story