
የኤርትራው ፕሬዝደንት ኢሳያስ አፈወርቂ በነጻነት በዓል ላይ ባደረጉት ንግግር ስለ ኢትዮጵያ ምን አሉ?
የኤርትራው ፕሬዝደንት ኢሳያስ አፈወርቂ መንግሥታቸው እና ሕዝባቸው የኢትዮጵያን ለውጥ በመደገፋቸው እንደማይጸጸቱ ገልፀዋል። "የኤርትራ ሕዝብ እና መንግሥት ያልተቆጠበ ድጋፍ በማድረጉ እና ድንገት በተፈጠረ ለውጥ ምክንያት አይቆጩም" ያሉት ፕሬዚደንቱ የኢትዮጵያ መንግሥት ላይ ጠንካራ ትችቶች ሰንዝረዋል።
Read the full story