
"የባሕር በር ካላገኘን ጦርነት ይኖራል" ያሉት የኡጋንዳው ፕሬዝዳንት እና የኬንያ ስጋት
ኡጋንዳን አራት አስርት ዓመታት ለሚጠጋ ጊዜ የመሩት ፕሬዝዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ አገራቸውን ወደ ሕንድ ውቅያኖስ የሚያደርስ የባሕር በር እና የባሕር ኃይል እንዲኖራቸው እንደሚፈልጉ በይፋ ተናግረዋል። ይህ የፕሬዝዳንቱ ፍላጎት ደግሞ ያነጣጠረው በጎረቤት ኬንያ ላይ መሆኑ በኬንያውያን ዘንድ መነጋገሪያ ሆኗል። ሙሴቬኒ አገራቸው የባሕር መተላለፊያ ካላገኘች በአካባቢው ወደፊት ለሚከሰት ጦርነት ምክንያት ሊሆን እንደሚችል አስጠንቅቀዋል።
Read the full story