
ቦይንግ አውሮፕላኖችን በመግዛት ከአፍሪካ ቀዳሚ የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ አስራ አንድ ቦይግን 737 ማክስ አውሮፕላኖችን ከቦይንግ ኩባንያ ለመግዛት መዋዋሉን አስታውቋል። አየር መንገዱ እና ቦይንግ ከዚህ ስምምነት ላይ የደረሱት፣ በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች በዱባይ ከተማ ሰኞ ዕለት በተካሄደው ዓለም አቀፍ የአውሮፕላኖች ኤግዚቢሽን ላይ ነው። ከቦይንግ አውሮፕላኖችን በብዛት በመግዛት የኢትዮጵያ አየር መንገድን የሚፎካከሩ የአፍሪካ አየር መንገዶች የትኞቹ ናቸው?
Read the full story