
አሜሪካ ወደ ኤል ሳልቫዶር አባራው የነበረውን ግለሰብ ወደ አገር መልሳ ከሰሰች
የአሜሪካ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በስህተት ከአገር ተባሯል በሚል የትራምፕ አስተዳደር እንዲመልሰው ሲጠይቀው የነበረው የኤል ሳልቫዶር ተወላጅ ክስ ተመሰረተበት። አሜሪካ በስህተት ወደ ኤል ሳልቫዶር ያባረረችውን ይህንን ግለሰብ ወደ አገር መልሳ በሁለት የፌደራል ወንጀሎች ክስ እንደመሰረተችበት ገልጻለች።
Read the full story