
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ 'የሸኔ ታጣቂዎች' ከ40 በላይ ሰዎች መግደላቸውን ነዋሪዎች እና ባለሥልጣናት ተናገሩ
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሸኔ ታጣቂዎች በፈጸሙት ጥቃት ሕጻናትና ነፍሰ ጡር እናቶችን ጨምሮ ከ40 በላይ ሰዎች መገደላቸውን ነዋሪዎች እና የአካባቢው ባለሥልጣናት ለቢቢሲ ተናገሩ። ታጣቂዎቹ ጥቃቱን በምዕራብ ኢትዮጵያ በምትገኘው ቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል፣ ቡለን ወረዳ፣ በኩጂ ቀበሌ ውስጥ የተፈጸመው ቅዳሜ ኅዳር 13/2018 ዓ.ም. ነው።
Read the full story