
የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲ አገልግሎት: ከ60 ዓመታት በኋላ ዳግም ይመለስ ይሆን?
በኢትዮጵያ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ውስጥ የሚያልፉ ተማሪዎች ከመመረቃቸው በፊት በተለያዩ መስኮች ላይ የሚሰማሩበት አሠራር ሲታሰብ ቆይቷል። ከሳምንት በፊት የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲ አገልግሎት በመጪው ዓመት ተግባራዊ መሆን እንደሚጀምር ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ ከተናገሩ በኋላ መነጋገሪያ ሆኗል። ይህ አገልግሎት ከ50 ዓመታት በፊት የነበረ ሲሆን ተቋርጦ ቆይቶ አሁን ዳግም ለማስጀመር ታስቧል። በዚህ ዕቅድ ዙሪያ የተለያዩ ሃሳቦች እየተሰነዘሩ ሲሆን፣ ይህ ዘገባ ታሪካዊ ዳራውን እና ተያያዥ ጉዳዮችን ይዳስሳል።
Read the full story