
ትራምፕ 'ከሦስተኛው ዓለም አገራት' የሚመጡ ስደተኞች ወደ አሜሪካ እንዳይገቡ ቋሚ ዕገዳ ሊጥሉ ነው
ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ "ከሁሉም የሦስተኛው ዓለም አገራት" ስደተኞች ወደ አሜሪካ እንዳይገቡ የሚያደርግ "ዘላቂ ዕገዳ" ለመጣል ዕቅድ አዳላቸው በማኅበራዊ ሚዲያ ገጻቸው ላይ አስታወቁ። ትርምፕ ይህንን ዕቅዳቸውን ያስታወቁት በአሜሪካውያን ዘንድ የሚከበረውን "የምስጋና ቀን" በዓልን ምክንያት በማድረግ ባሰፈሩት መልዕክት ላይ ነው።
Read the full story