
በሶማሌ ክልል "የመገንጠል ስሜት ቀርቷል ማለት ይቻላል" - ፕሬዝዳንት ሙስጠፌ መሐመድ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ወደ ሥልጣን ከመጡ በኋላ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር የሆኑት አቶ ሙስጠፌ መሐመድ በቅርቡ በኬንያ ተገኝተው ከሶማሊ ማኅበረሰብ ተወካዮች ጋር እንዲሁም ከባለሥልጣናት ጋር ውይይት አድርገዋል። አቶ ሙስጠፌ ናይሮቢ በነበራቸው ቆይታ ከቢቢሲ ሶማሊኛ እና ከቢቢሲ አማርኛ አገልግሎቶች ጋር ቃለ መጠይቅ አድርገዋል።
Read the full story