
ፕሬዝዳንት ኢሳያስን በሁለት ወራት ወደ ሦስት አገራት የወሰዳቸው ምክንያት ምንድን ነው?
የኤርትራው ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ከጥቅምት 21 አንስቶ አስከ ኅዳር 30 ድረስ ባለው የሁለት ወራት ጊዜ ውስጥ ወደ ሦስት አገራት ተጉዘዋል። ፕሬዝዳንቱ የቀይ ባሕር ዋነኛ ተጎራባች አገራት ወደሆኑት ወደ ግብፅ፣ ሱዳን እና ሳዑዲ አረቢያ ተጉዘው ረዘም ላሉ ቀናት እንዲቆዩ ምክንያት የሆናቸው ጉዳይ ምንድ ነው?
Read the full story