
ኤርትራ በድጋሚ ከኢጋድ ለመውጣት የወሰነችበት ምክንያት ከኢትዮጵያ ጋር የተያያዘ ይሆን?
ኤርትራ ወደ ምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት ድርጅት (ኢጋድ) አባልነት ተመልሳ ከገባች በኋላ ሦስት ዓመት ሳይሞላት ድጋሚ ከተቋሙ እራሷን ማግለሏን አስታውቃለች። ኤርትራ ከ20 ዓመታት በፊት ከቀጣናዊ ድርጅቱ የወጣችው ከኢትዮጵያ ጋር በነበራት ውዝግብ ውስጥ ኢጋድ ወገንተኝነት አለው በሚል ነበር። ኤርትራ የአሁኑ ውሳኔዋን ያሳወቀችው ከኢትዮጵያ ጋር ያላት ግንኙነት በተበላሸበት ጊዜ መሆኑ ከድርጅቱ ለመውጣቷ ምክንያት ይሆን? የሚል ጥያቄን ፈጥሯል።
Read the full story