
በ60 ቀናት አሜሪካን እንዲለቅቁ የተነገራቸው ኢትዮጵያዊያን ዕጣ ፈንታ ምን ሊሆን ይችላል?
የአሜሪካ መንግሥት ከሦስት ዓመት በፊት ኢትዮጵያውያን በጊዜያዊ የሕግ ጥበቃ በአገሪቱ ውስጥ እንዲኖሩ የፈቀደበትን አሠራር እንዲያከትም ወስኗል። ላለፉት ዓመታት ለኢትዮጵያውያን ጥገኝነት ጠያቂዎች ሲሰጥ የነበረው ይህ ጊዜያዊ የሕግ ጥበቃ በመነሳቱ ከለላው የነበራቸው ኢትዮጵያውያን በሁለት ወራት ከአሜሪካ መውጣት ይጠበቅባቸዋል። ለመሆኑ የኢትዮጵያዊያኑ ቀጣይ ዕጣ ፈንታ ምን ሊሆን ይችላል? ምንስ አማራጭ አላቸው?
Read the full story