
በፌደራል መንግሥት የ2018 በጀት ውስጥ ለአዲስ አበባ ከተማ የሚሰጥ የበጀት ድጋፍ ሳይካተት ቀረ
በቀጣይ ዓመት የፌደራል መንግሥት አጠቃላይ በጀት ውስጥ ባልተለመደ ሁኔታ ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሚደረግ የበጀት ድጋፍ ሳይካተት ቀረበ። በቀጣዩ ዓመት በጀት ውስጥ ለክልሎች እና ለድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር የተመደበው የፌደራል መንግሥት የበጀት ድጋፍ፤ ከዘንድሮው ጋር ሲነጻጸር በ92 ቢሊዮን ብር አድጓል።
Read the full story