
"ግብፅ ከኢትዮጵያ ጋር ችግር የለባትም፤ የምትፈልገው ሕጋዊ አስገዳጅ ስምምነት ላይ መድረስ ነው" - ፕሬዝዳንት አል ሲሲ
ግብፅ ታላቁን የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብን በተመለከተ ከኢትዮጵያ ጋር ሕጋዊ አስገዳጅ ስምምነት ላይ ከመድረስ በስተቀር ሌላ ምንም ዓይነት "ችግር እንደሌለባት" ፕሬዝዳንት አብደል ፋታህ አል ሲሲ ተናገሩ። ፕሬዝዳንቱ ይህንን የተናገሩት ግብፅ ውስጥ እየተካሄደ በሚገኘው ሁለተኛው የሩሲያ እና የአፍሪካ የትብብር መድረክ የሚኒስትሮች ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ ካይሮ ከሚገኙ የአፍሪካ አገራት ልዑካን ጋር ባደረጉት ውይይት ላይ መሆኑ ተዘግቧል።
Read the full story