
ኢትዮጵያ ወታደሮች እንድትልክ በአሜሪካ ተጠይቃለች የተባለለት የጋዛ ተልዕኮ ምንድን ነው?
ፕሬዝዳንት ትራምፕ የጋዛን ጦርነት ለማስቆም ባቀረቡት የሰላም ሃሳብ ውስጥ የጋዛ ዓለም አቀፍ አረጋጊ የተባለ ኃይል የማሰማራት ዕቅድ አለ። በዚህም ከተለያዩ አገራት ወታደሮችን በማሰባሰብ በሚቀጥሉት ወራት ውስጥ ወደ ጋዛ ለማሰማራት አሜሪካ ጥድፊያ ላይ ናት። ኢትዮጵያም የዚህ ኃይል አካል እንድትሆን መጠየቋ ተዘግቧል። ይህ ኃይል ሐማስን ትጥቅ ማስፈተትን ጨምሮ የተለያዩ አላማዎች አሉት።
Read the full story