
እስራኤል ለሶማሊላንድ የነጻ እና ሉዓላዊ አገርነት ዕውቅና በይፋ ሰጠች
እስራኤል ከሶማሊያ ተነጥላ ነጻ አገርነቷን ላወጀችው ሶማሊላንድ "የነጻ እና ሉዓላዊ አገርነት" ዕውቅና መስጠቷን ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታኒያሁ ይፋ አደረጉ። ይህ የእስራኤል ውሳኔ ከሦስት አስርት ዓመታት በላይ ከሶማሊያ ማዕከላዊ መንግሥት በመነጠል የነጻ አገርነት ዕውቅናን ስትጠብቅ ለቆየችው ሶማሊላንድን የመጀመሪያው የአገርነት እውቅና ነው።
Read the full story