
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል በሦስት የማዕድን ስፍራዎች ላይ በተፈጸሙ ጥቃቶች ሰባት ሰዎች ተገደሉ
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ውስጥ በሚገኘው ቤሮ ወረዳ በትናንትናው ዕለት ታጣቂዎች በሦስት የወርቅ እና የእምነበረድ ማውጫ ስፍራዎች ላይ በፈጸሙ ጥቃቶች ሰባት ሰዎች መገደላቸውን የወረዳው ዋና አስተዳዳሪ እና የፖሊስ አዛዥ ለቢቢሲ ተናገሩ። በዛሬው ዕለትም "በሌላ የማዕድን ስፍራ ላይ" የተኩስ ልውውጥ መደረጉን ተገልጿል።
Read the full story