
የብልፅግና ፓርቲ መደበኛ ጉባኤ የትኞቹን የሥራ አስፈጻሚ አባላት በአዲስ ተካ?
የብልፅግና ፓርቲ መደበኛ ጉባኤ የፓርቲው ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ካሉት 45 አባላት ውስጥ አስራ ስምንቱን በአዲስ ተካ። አማራ ክልል፤ በመጀመሪያው የፓርቲው መደበኛ ጉባኤ ከተወከለባቸው ስምንት የሥራ አስፈጻሚ አባላት መካከል አምስቱን በመተካት ብዛት ያላቸው አዲስ አባላት የተወከሉለት ቀዳሚው ክልል ሆኗል።
Read the full story