
ጂቡቲ በአፋር ክልል በፈጸመችው ጥቃት ቢያንስ 8 ሰዎች ሲገደሉ፤ ሌሎች 6 ሰዎች ቆሰሉ
በአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የጂቡቲ መንግሥት ሰነዘረው በተባለው የድሮን ጥቃት ቢያንስ ስምንት ሰዎች መገደላቸውን ነዋሪዎች ለቢቢሲ ተናገሩ። ጥቃቱ የተፈጸመው ባለፈው ሳምንት ሐሙስ ምሽት ሲሆን፣ በጥቃቱ አንድ ሕጻን መገደሉንም ነዋሪዎች ለቢቢሲ አረጋግጠዋል።
Read the full story
በአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የጂቡቲ መንግሥት ሰነዘረው በተባለው የድሮን ጥቃት ቢያንስ ስምንት ሰዎች መገደላቸውን ነዋሪዎች ለቢቢሲ ተናገሩ። ጥቃቱ የተፈጸመው ባለፈው ሳምንት ሐሙስ ምሽት ሲሆን፣ በጥቃቱ አንድ ሕጻን መገደሉንም ነዋሪዎች ለቢቢሲ አረጋግጠዋል።
Read the full story