
ጋዜጠኛ ተስፋለም ወልደየስ በዋስ እንዲለቀቅ ለሦስተኛ ጊዜ ቢወሰንም በእስር ላይ መሆኑ ተገለጸ
የ'ኢትዮጵያ ኢንሳይደር' የበይነመረብ ሚዲያ መሥራች እና ዋና አዘጋጅ ጋዜጠኛ ተስፋለም ወልደየስ የዋስትና መብት ተከብሮ ከእስር እንዲፈታ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሰበር ሰሚ ችሎት ሐሙስ፣ ሰኔ 5/ 2017 ዓ.ም. ወሰነ።
Read the full story
የ'ኢትዮጵያ ኢንሳይደር' የበይነመረብ ሚዲያ መሥራች እና ዋና አዘጋጅ ጋዜጠኛ ተስፋለም ወልደየስ የዋስትና መብት ተከብሮ ከእስር እንዲፈታ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሰበር ሰሚ ችሎት ሐሙስ፣ ሰኔ 5/ 2017 ዓ.ም. ወሰነ።
Read the full story