
ከአሜሪካ ድጋፍ ተቀባይ የነበሩ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ላይ ዕገዳ ተጣለ
የኢትዮጵያ ሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለሥልጣን፣ ከአሜሪካ ዓለም አቀፍ የልማት ድርጅት (ዩኤስኤአይዲ) የገንዘብ ድጋፍ ያገኙ የነበሩ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ንብረትና ገንዘብ ላይ ዕግድ ጣለ። ባለሥልጣኑ ማክሰኞ ጥር 27 ቀን 2017 ዓ.ም. ባወጣው አስቸኳይ መግለጫ ከሰሞኑ በዩኤስኤአይዲ...
Read the full story