
"በፍፁም የማያላውስ ነገር ካለ ወደ ግል ሥራዬ እመለሳለሁ" አዲሱ የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር አቶ ብርሃኑ አዴሎ
አዲሱ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ዋና ኮሚሽነር አቶ ብርሃኑ አዴሎ ሥራቸውን በጫና ምክንያት መፈፀም ካልቻሉ እንደሚለቁ ለቢቢሲ ተናግረዋል። ዋና ኮሚሽነሩ ኃላፊነቱን በተረከቡ በጥቂት ቀናት ውስጥ ከቢቢሲ ጋር በነበራቸው ቆይታ ከ10 ዓመት በፊት ስለተሰናበቱት ፖለቲካ ጉዟቸው፣ በኢሰመኮ ምን ሊሠሩ እንዳሰቡ እና ሌሎች ጉዳዮችንም ዳሰዋል።
Read the full story