
አሜሪካ ኢትዮጵያን ጨምሮ በ36 አገራት ዜጎች ላይ የጉዞ ዕገዳ ልትጥል ነው
የትራምፕ አስተዳደር ኢትዮጵያን ጨምሮ የ36 አገራት ዜጎች ወደ አሜሪካ እንዳይገቡ ለማገድ ሃሳብ እንዳለው ሮይተርስ እና ዋሽንግተን ፖስት የተመለከቱት የአገሪቱ ውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት ውስጣዊ ሰነድ አመለከተ። በዚህ የሁለት ወራት የጊዜ ገደብ በተቀመጠለት የዕገዳ ውሳኔ ውስጥ አብዛኞቹ አገራት ከአፍሪካ ሲሆኑ ኢትዮጵያ፣ጂቡቲ፣ደቡብ ሱዳን እና ግብፅ ይገኙበታል።
Read the full story