
በፕሬዝዳንት ትራምፕ ዕቀባ የተጣለበት ዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት ሥራው ምንድን ነው?
መቀመጫውን ዘ ሄግ ኔዘርላንድስ ያደረገው ዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት (አይሲሲ) የአሜሪካ ወዳጅ የሆኑት የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታኒያሁ ጋዛ ውስጥ የጦር ወንጀሎች እንዲፈጸሙ አድርገዋል በሚል ከወራት በፊት የእስር ማዘዣ አውጥቶባቸዋል። አሁን ፕሬዝዳንት ትራምፕ ወደ ሥልጣን ከተመለሱ ከጥቂት ሳምንት በኋላ ውሳኔን በመቃወም በፍርድ ቤቱ ላይ ዕቀባ ጥለዋል። ለመሆኑ ዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት ምን ያህል አቅም አለው?
Read the full story