
ዝምታ ሰባሪ አዳጊ ሴቶች: ‘ታሪኳ’ የሴት ሰዓሊያን አውደ ርዕይ
የፈረንጆቹ መጋቢት ወር ማርች-08 የሚከበረውን የዓለማቀፍ የሴቶች ቀን በመንተራስ የሴቶች ወር ተብሎም ይጠቀሳል፡፡ ይህንኑን ምክንያት በማድረግ በዘስፔስ ኢትዮጵያ አርት ጋለሪ መስራች እና ዳይሬክተር ፍሬህይወት ደምሴ አነሳሽነት አዲስ አበባ ውስጥ የተዘጋጀው የአርት ጋለሪ አውደ-ርዕይ ለበርካታ ሴት ሰዓሊያን እድል የሰጠ ነበር፡፡
Read the full story