
ግብፅ እና ኤርትራ የቀይ ባሕር ጉዳይ የሚመለከተው "የጠረፉን አገራት ብቻ ነው" አሉ
ቀይ ባሕር ላይ የሚደረግ የትራንስፖርት እንቅስቃሴን እና የወደብ ትስስርን የተመለከተ ስምምነት የተፈራረሙት ግብፅ እና ኤርትራ፤ የቀይ ባሕር ጉዳይ የሚመለከተው "የቀይ ባሕር ጠረፍ አገራትን ብቻ" እንደሆነ ገለጹ። ቀይ ባሕርን ከሚያዋስኑ የባሕር ዳርቻ አገራት "ብሔራዊ ደኅንነት ጋር ቀጥተኛ ትስስር" እንዳለው በመጥቀስም "የቀይ ባሕር አጎራባች ያልሆነ አካል ቀይ ባሕርን በሚመለከቱ ጉዳዮች መግባት የለበትም" ማለታቸውም ተዘግቧል።
Read the full story