
በቅርቡ "በመፈንቅለ መንግሥት ሥልጣን የተቆጣጠረውን ቡድን አስወግደን" መቀለ እንገባለን የሚሉት ቡድኖች እነማን ናቸው?
በፕሪቶሪያው ስምምነት የተመሠረተውን የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር የሚተካ እና የቀድሞውን ምክር ቤት እና ፕሬዝዳንት ወደ ሥልጣን መመለሱን የሚገልጽ ዜና ከተሰማ ሳምንታት ተቆጥረዋል። ይህንን የሚቃወሙ የትግራይ የፖለቲካ ፓርቲዎች እና ማኅበራት የራሳቸውን ስብስብ በመፍጠር "የሰላም እና የለውጥ ምክር ቤት" አቋቁመዋል። ዓላማቸው ምንድን ነው?
Read the full story