
መከላከያ ሠራዊት "ጽምዶ"ን በተመለከተ በኢትዮጵያ ለሚገኙ ዲፕሎማቲክ ማኅበረሰብ አባላት ገለጻ መስጠቱን አስታወቀ
የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት "ጽምዶ" በሚባለው እንቅስቃሴ በኩል "በኢትዮጵያ ሉዓላዊነት ላይ የሚቃጣ" ስጋት ቢኖር ስለሚወስደው እርምጃ አገር ውስጥ ለሚገኘው ዲፕሎማቲክ ማኅበረሰብ ማሳወቁን ገለጸ። የመከላከያ የውጭ ግንኙነት እና ወታደራዊ ትብብር ዳይሬክተር፤ ይህንን እንቅስቃሴ " 'ወደ መሬት እናወርዳለን' ብለው ስንዝር እንቅስቃሴ" የሚያደርጉ አካላትን አስጠንቅቀዋል።
Read the full story