
ከፖለቲካዊ ፍጥጫ እስከ ወታደራዊ እርምጃ - በትግራይ ክልል ሊፈጠሩ የሚችሉ አራት ቢሆኖች
ህወሓት፤ ፌደራል መንግሥት ሕገ ወጥ ባለው ምርጫ የተቋቋመውን የትግራይ ክልል መንግሥት መመለሱን ተከትሎ የፕሪቶሪያ ስምምነት ከመቼውም ጊዜ በበለጠ አደጋ ውስጥ የገባ ይመስላል። የክልሉ ሁኔታው አሁን ባለበት ይቀጥላል ወይስ ፌደራል መንግሥት እርምጃ ይወስዳል? ሥልጣን የተቆጣጠረው ህወሓትስ ወደ ወታደራዊ እርምጃ ይገባ ይሆን? ወይስ ሁለቱ አካላት አንዳች ስምምነት ላይ ይደርሳሉ?
Read the full story