
በአማራ ክልል ከሚገኙ 138 የምርጫ ክልሎች በስምንቱ ምርጫ እንደማይደረግ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ
በመላ አገሪቱ ሰኞ ግንቦት 24 በሚደረገው ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ በአማራ ክልል ከሚገኙ 138 የምርጫ ክልሎች መካከል በስምንቱ ምርጫ እንደማይደረግ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ። ቦርዱ በተጨማሪም የዘንድሮው አገራዊ ምርጫ በትግራይ ክልል ከሌሎች የአገሪቱ ክልሎች ጋር በአንድ ላይ ምርጫ የማይካሄድ መሆኑን ገልጿል።
Read the full story