
'ወራጅ አለ'፡ የአሜሪካዊቷ ሙዚቀኛ የኢትዮጵያ ትዝታዎች
የኢትዮጵያን ሙዚቃ ማጣጣም ከጀመረች ከ20 ዓመታት በላይ አስቆጥራለች። አዲስ አበባ ደግሞ 11 ዓመታት ኖራለች። ኬታ ሆስታተር ትባላለች። ቫዮሊን ተጫዋች እንዲሁም ሙዚቃ አቀናባሪ ናት። ከሰሞኑ ‘ወራጅ አለ’ የተሰኘውን የመጀመሪያ አልበሟን ለቅቃለች። ስለ አዲሱ አልበሟ፣ ስለ አዲስ አበባ ቆይታዋ እና ስለ ኢትዮጵያ ሙዚቃ ከቢቢሲ ጋር ቆይታ አድርጋለች።
Read the full story