
ለፌደራል መንግሥት የ2019 በጀት ከ2.3 ትሪሊየን ብር በላይ ቀረበ
የሚኒስትሮች ምክር ቤት ለፌደራል መንግሥት ለቀጣዩ 2019 ዓ.ም. በጀት ከ2.3 ትሪሊየን ብር በላይ አጸደቀ።ዛሬ ሰኔ 2/2018 ዓ.ም. በተካሄደው 56ኛ መደበኛ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ስብሰባ ላይ በቀረበው የፌደራል መንግሥት የ2019 ረቂቅ በጀት ላይ "በሰፊው ከተወያየበት በኋላ ግብአቶችን በማከል" ወደ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንዲተላለፍ በሙሉ ድምጽ መወሰኑ ተገልጿል።
Read the full story