
ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ ለሕክምና በወሰደችው መድኃኒት ምክንያት ከውድድር ታገደች
የቀድሞዋ የሁለት ጊዜ የዓለም ሻምፒዮኗ ኢትዮጵያዊቷ ጉዳፍ ፀጋይ ከውድድር በፊት እና በኋላ በተደረገ ምርመራ የተከለከለ ንጥረ ነገር እንደተገኘባት ካመነች በኋላ የአራት ወራት እገዳ ተጣለባት። የ29 ዓመቷ ጉዳፍ በ2022 የሴቶችን የ5,000 ሜትር የዓለም ሻምፒዮና ስትሆን በ2023 ደግሞ የ10,000 ሜትር ውድድር አሸንፋለች።
Read the full story