
ፕሬዝዳንት ትራምፕ የሕዳሴው ግድብ ጉዳይን "ቅድሚያ ሰጥተው" እንደሚመለከቱት ተናገሩ
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በሕዳሴው ግድብ ዙሪያ ግብፅ ከኢትዮጵያ ጋር የገባችውን አለመግባባት "ከምንም በላይ ቅድሚያ ሰጥተው" እንደሚመለከቱት እና ፍትኃዊ የሆነ መፍትሄ እንደሚፈልጉለት ተናገሩ። ፕሬዝዳንቱ ይህንን ያሉት በፈረንሳይ በተካሄደው እና ረቡዕ በተጠናቀቀው የቡድን ሰባት አባል አገራት ስብሰባ ወቅት ከግብፅ ፕሬዚዳንት አልሲሲ ጋር በተገናኙበት ጊዜ ነው።
Read the full story