
በምርጫው ብልፅግና ዕጩ ባላቀረበባቸው ክልሎች የግል ተወዳዳሪዎችን ጨምሮ ተፎካካሪዎች አሸነፉ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰኔ 10/2018 ዓ.ም. ለአራተኛ ጊዜ ያፀደቃቸውን የምርጫ ውጤቶች ይፋ ሲያደርግ ጠቅላይ ሚኒስትሩን ጨምሮ ገዢው ፓርቲ ብልፅግና አብዛኞቹን መቀመጫዎች አሸንፏል። ብልፅግናን ጨምሮ ሦስት ፓርቲዎች በተወዳደሩበት በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አማሮ ኬሌ ምርጫ ክልል ኢዜማ አሸንፏል። ቦርዱ የሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ይፋዊ ውጤት ሰኔ 14/2018 ዓ.ም. እንደሚገለጽ አስታውቋል።
Read the full story