
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ፓርቲ በምርጫው ማሸነፍ እና የአዲስ ግጭት ስጋት
ግንቦት 24/2018 ዓ.ም. በተካሄደው አጠቃላይ ምርጫ የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ፓርቲ ብልጽግና አብዛኛውን የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መቀመጫዎችን በማሸነፍ የበላይነትን ይዟል። ይህም ማለት ዐቢይ ለሁለተኛ ዙር የሥልጣን ዘመን በመሪነት መቀጠላቸውን የሚያረገግጥ ነው። የጠቅላይ ሚኒስትሩ በሥልጣን ላይ መዝለቅ በተለይ በምርጫው ባልተሳተፈችው ትግራይ ውስጥ ከህወሓት ጋር ለተፈጠረው ውጥረት ምን ዓይነት መፍትሄ ያስገኝ ይሆን?
Read the full story