
አሸናፊው ብልጽግና እና ተቃዋሚ ፓርቲዎች ስለ ምርጫው ውጤት ምን አሉ?
የሰባተኛው አጠቃላይ ምርጫ አሸናፊ የሆነው ብልጽግና ፓርቲ፤ "ዘላቂ ሰላም እና ፀጥታን ለማስፈን" እንዲሁም "የሕግ የበላይነትን በፅኑ መሠረት ላይ ለመገንባት" በቁርጠኝነት እንደሚሠራ አስታወቀ። አብን ባወጣው መግለጫ አሸናፊው ፓርቲ "በሃይማኖት እና በብሔር ማንነት ላይ ያነጣጠሩ ጥቃቶችን" እንዲያስቆም ሲያሳስብ፤ ኢዜማ ደግሞ ብልጽግና "ፍትሐዊ የፖለቲካ ምኅዳርን ለሁሉም እኩል ተደራሽ" እንዲያደርግ ጠይቋል።
Read the full story