
ህወሓት ለግዳጅ ወታደራዊ ምልመላ ያወጣውን ረቂቅ ሕግ "በዝባዥ" በማለት ሂውማን ራይትስ ዋች እንዲሰረዝ አሳሰበ
የትግራይ ክልል መሪዎች ለወታደራዊ ግዳጅ ምልመላ ለማድረግ "ኃይል የሚሰጣቸውን" እና ተቃዋሚዎችን እንዲቀጡ "መንገድ የሚጠርግላቸውን" ረቂቅ አዋጅ እንዲሰርዙ ሂውማን ራይትስ ዋች አሳሰበ። የሰብአዊ መብት ተሟጋቹ ሰኔ 16/2018 ዓ. ም. ባወጣው መግለጫ ህወሓት ረቂቅ አዋጁን ያወጣው በፌደራል መንግሥቱ የተሾሙ የክልሉን አስተዳዳሪዎች ከሥልጣን አውርዶ "ከኤርትራ ብሔራዊ የውትድርና አገልግሎት ጋር የሚመሳሰል አፈሳ ከጀመረ በኋላ ነው" ብሏል።
Read the full story